Ethiopia Jobs

Instructor ,Researcher & Community Service Provider

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡

የስራ ልምድ፡

ብዛት: 1

ደመወዝ፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የደመወዝ ስኬል መሰረት

የቤት አበል፡ እንደየደረጃው የሚከፈል ይሆናል

የሥራ ቦታ፡ ዋናው ግቢ- ሀዋሳ ከተማ

የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች በሥራ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ ጀኔራል ውንጌት አደባባይ እንደዞሩ አጠና ተራ ወደ ሚወስደው መንገድ ከግዮን በረኪና 50 ሜትር ከፍ ብሎ በሚገኘው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈፀሚያ ቢሮ ወይም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ አራቱ ኮሌጆች የሰው ሀብት ሥራ አመራር ቡድን በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ መመዝገብ ይቻላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ ዝርዝር አፈጻጻሙ ከትምህርት ሚኒስቴር የሀገር ውስጥ መምህራን ምልመላና ቅጥር ልማት ስርዓት ለመደንገግ በወጣው መመሪያ መሠረት ይከናወናል፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ

Apply
Exit mobile version